የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ሙሳር የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ Post published:June 5, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ግንቦት 28/2017 ዓ. ም ከአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር የጎበኙት የመጀመሪያዋ የስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሳ ፒርክ ስለ አድዋ ድል ታሪክ ገለፃ ተደርጎላቸዋል። በመታቢያው የአበባ ጉንጉንም አስቀምጠዋል። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ግብፅ በኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ላይ የምታቀርበው ተቃውሞ ከግድቡ ጋር ብቻ የተያያዘ አይደለም July 24, 2026 ለህፃናት ደስታ፤ ለወላጆች እፎይታ March 8, 2025 ባለፉት 6 ወራት በቀን 25 ሺ ሜትር ኪዩብ ውሀ አቅርቦት ተጨምሯል፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 19, 2025