እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸሟ ተነገረ Post published:June 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዓለም አቀፍ AMN ሰኔ 06/2017 እስራኤል በኢራን ላይ የአየር ጠቃት መፈጸሟ ተነግሯል። እስራኤል የኢራንን የተለያዩ የኒውክሌር ጣቢያዎችን መምታት መጀመሯን ቢቢሲና አልጀዚራ ዘግበዋል። ኢራን እስካሁን ይፋዊ መግለጫ አለመስጠቷ ነዉ የተነገረዉ። የእስራኤል ወታደራዊ ባለሥልጣን በበኩላቸዉ በእርምጃዉ የኢራን የኑክሌር መርሃግብር እና ሌሎች አካባቢዎች ኢላማ መደረጋቸዉን ተናግረዋል። በወንድማገኝ አሰፋ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በገበያ ማዕከላቱ ጥራት ያላቸው ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እያገኘን ነው፡- ሸማቾች May 2, 2025 የፌደራል ፖሊስ ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ April 19, 2025 ተመድ በጋዛ ሰብአዊ ዕርዳታ ለማከፋፈል መቸገሩን አስታወቀ May 21, 2025