እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸሟ ተነገረ Post published:June 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዓለም አቀፍ AMN ሰኔ 06/2017 እስራኤል በኢራን ላይ የአየር ጠቃት መፈጸሟ ተነግሯል። እስራኤል የኢራንን የተለያዩ የኒውክሌር ጣቢያዎችን መምታት መጀመሯን ቢቢሲና አልጀዚራ ዘግበዋል። ኢራን እስካሁን ይፋዊ መግለጫ አለመስጠቷ ነዉ የተነገረዉ። የእስራኤል ወታደራዊ ባለሥልጣን በበኩላቸዉ በእርምጃዉ የኢራን የኑክሌር መርሃግብር እና ሌሎች አካባቢዎች ኢላማ መደረጋቸዉን ተናግረዋል። በወንድማገኝ አሰፋ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እና ኡጋንዳ የአየር አገልግሎት ስምምነት በሙሉ ፊርማ አጠናቀቁ April 6, 2025 ከ25 ዓመታት በኋላ የአሜሪካ እና የሶሪያ መሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ ተገናኙ May 14, 2025 ኢትዮጵያ እና ዴንማርክ በማህበራዊ መስኮች በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ March 22, 2025