ኢትዮጵያ 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ታስተናግዳለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) Post published:June 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሰኔ 9/2017 ምድረ ቀደምት የሆነችው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ እንደምታስተናግድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጉባኤው እአአ ከመስከረም 8 እስከ 10/2025 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድም አስታውቀዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሲንጋፖር አምባሳደር ጋር ተወያዩ February 17, 2025 ምክር ቤቱ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የስራ ጊዜ ለተጨማሪ አንድ አመት አራዘመ February 18, 2025 በርካታ አርሶ አደሮች ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ተሸጋግረዋል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት April 6, 2025