ኢትዮጵያ 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ታስተናግዳለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) Post published:June 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሰኔ 9/2017 ምድረ ቀደምት የሆነችው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ እንደምታስተናግድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጉባኤው እአአ ከመስከረም 8 እስከ 10/2025 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድም አስታውቀዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ 44 የጭነት ከባድ ተሸከርካሪዎችን ወደ አገር ውስጥ አስገባ November 3, 2024 በአማራ ክልል በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት አርሶ አደሮች የምግብ ዋስትና ከማረጋገጥ ባለፈ ከሽያጩ ተጠቃሚ መሆን ችለዋል December 19, 2024 ሲዳማ፣ ደቡብ ኢትዮጵያና ማዕከላዊ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአንዳንድ ክልሎች ድንገተኛ ጎርፍና የመሬት መንሸራተት አደጋ ሊከሰት ይችላል August 18, 2025