ኢትዮጵያ 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ታስተናግዳለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) Post published:June 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሰኔ 9/2017 ምድረ ቀደምት የሆነችው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር 2ኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ እንደምታስተናግድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጉባኤው እአአ ከመስከረም 8 እስከ 10/2025 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድም አስታውቀዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዋጁ መጽደቅ በሀገራችን የሚሰጠውን የእናቶች እና ህጻናት ጤና አገልግሎት ለማሻሻል ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል-የጤና ሚኒስቴር January 10, 2025 ኢትዮጵያ ከደቡብ አፍሪካ ጋር ያላትን አጋርነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ጽኑ ፍላጎት አላት- አምባሳደር ደሊል ከድር March 29, 2025 የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ያሰባሰባቸውን አጀንዳዎች ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከበ May 7, 2025