ኢትዮጵያ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቀቀች Post published:July 21, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN-ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም በናይጄሪያ አቡኩታ ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቋል ። በመጨረሻው ቀን ሁለት የወርቅ ሜዳልያ ያገኘችው ኢትዮጰያ በአጠቃላይ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቃለች ። ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የወርቅ ፣ ሦስቱ የብር እና አምስቱ የነሃስ ሜዳልያ ሆኖ ተመዝግቧል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 13ኛው ከ20 ዓመት በታች እና 4ኛው ከ18 ዓመት በታች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጀመረ May 26, 2025 አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን የዓለም ክብረወሰን ሰበረች September 26, 2023 የ2017 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች የ5 ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር በድምቀት ተከናወነ። March 17, 2025