ኢትዮጵያ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቀቀች Post published:July 21, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN-ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም በናይጄሪያ አቡኩታ ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቋል ። በመጨረሻው ቀን ሁለት የወርቅ ሜዳልያ ያገኘችው ኢትዮጰያ በአጠቃላይ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቃለች ። ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የወርቅ ፣ ሦስቱ የብር እና አምስቱ የነሃስ ሜዳልያ ሆኖ ተመዝግቧል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 800 ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ግማሽ ፍፃሜ አለፉ March 21, 2025 አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን የዓለም ክብረወሰን ሰበረች September 26, 2023 አትሌት ጀማል ይመር እና ፍቅርተ ወረታ የባለፈው ዓመት የሴኡል ድላቸውን ለመድገም ከነገ በስቲያ ይሮጣሉ March 14, 2025