አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ኢትዮጵያ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቀቀች Post published:July 21, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN-ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም በናይጄሪያ አቡኩታ ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቋል ። በመጨረሻው ቀን ሁለት የወርቅ ሜዳልያ ያገኘችው ኢትዮጰያ በአጠቃላይ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቃለች ። ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የወርቅ ፣ ሦስቱ የብር እና አምስቱ የነሃስ ሜዳልያ ሆኖ ተመዝግቧል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ትዕግስት አሰፋ በለንደን ማራቶን ልትሳተፍ ነው January 29, 2026 የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024 ውጤት ያጣነው በስልጠናችን ምክንያት ነው ሲል ኮማንደር ስለሺ ስህን ተናገረ September 23, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024