ኢትዮጵያ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቀቀች Post published:July 21, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN-ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም በናይጄሪያ አቡኩታ ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቋል ። በመጨረሻው ቀን ሁለት የወርቅ ሜዳልያ ያገኘችው ኢትዮጰያ በአጠቃላይ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቃለች ። ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የወርቅ ፣ ሦስቱ የብር እና አምስቱ የነሃስ ሜዳልያ ሆኖ ተመዝግቧል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢራን ሪፐብሊክ መንግስት ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ከሚመራው ልዑካን ቡድን ጋር በብሔራዊ ቤተ-መንግስት (በፎቶ) January 18, 2025 በአበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግ ዙሪያ የጋራ ውይይት ተካሄደ። April 6, 2025 አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር ሩጫ ክብረ ወሰን በመስበር አሸነፈች September 20, 2023
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢራን ሪፐብሊክ መንግስት ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ከሚመራው ልዑካን ቡድን ጋር በብሔራዊ ቤተ-መንግስት (በፎቶ) January 18, 2025