አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ኢትዮጵያ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቀቀች Post published:July 21, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN-ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም በናይጄሪያ አቡኩታ ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጠናቋል ። በመጨረሻው ቀን ሁለት የወርቅ ሜዳልያ ያገኘችው ኢትዮጰያ በአጠቃላይ 10 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቃለች ። ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ የወርቅ ፣ ሦስቱ የብር እና አምስቱ የነሃስ ሜዳልያ ሆኖ ተመዝግቧል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳልያ የምትጠብቅበት የወንዶች 10ሺ ሜትር September 14, 2025 በሊቢያ ቤንጋዚ በተካሄደው የታዳጊ ወጣቶች አለም አቀፍ የብስክልት ውድድር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሸነፈ August 16, 2025 ጌታነህ ሞላ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አሸናፊ ሆነ November 30, 2025