የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሰራተኞች አመታዊ የሥራ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት አድርገዋል Post published:July 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሃምሌ 14/2017 የጽሕፈት ቤቱን የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ እንዲሁም ሀገራዊ የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት መድረክ ተካኺዷል። ከውይይቱ በኋላም የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ አካል የሆነና ለማኅበረሰብ አገልግሎት እና ጤና ያላቸውን አቋም የሚያሳይ የደም ልገሳ ማካሄዳቸዉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ እና በአዘርባጃን መካከል ያለው የሁለትዮሽ ትብብር እና ግንኙነት እያደገ መጥቷል-አቶ ተስፋዬ ዳባ September 30, 2024 ለጠላት የማይበገር ክንደ ብርቱ የመከላከያ ሰራዊት ተገንብቷል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ May 11, 2025 በጎርፍ የፈረሰውን የጌደብ ወንዝ ድልድይ በተገጣጣሚ ብረት አገልግሎት ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን ተገለጸ August 10, 2025