የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሰራተኞች አመታዊ የሥራ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት አድርገዋል Post published:July 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሃምሌ 14/2017 የጽሕፈት ቤቱን የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ እንዲሁም ሀገራዊ የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት መድረክ ተካኺዷል። ከውይይቱ በኋላም የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ አካል የሆነና ለማኅበረሰብ አገልግሎት እና ጤና ያላቸውን አቋም የሚያሳይ የደም ልገሳ ማካሄዳቸዉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በአፍሪካ አየር ንብረትና በአፍሪካ-ካሪቢያን ጉባኤዎች አህጉራዊ ጥቅሞችን ለማስጠበቅ መሪ ሚናዋን እንደምትወጣ ተገለፀ August 28, 2025 በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 90 በመቶ የሚሆኑ አባወራዎችን የጤና መድህን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡- የክልሉ ጤና ቢሮ January 28, 2025 በስንዴ ምርትማነት ላይ የተከተልነው ስትራቴጂያዊ አካሄድ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) November 5, 2024