የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሰራተኞች አመታዊ የሥራ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት አድርገዋል Post published:July 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሃምሌ 14/2017 የጽሕፈት ቤቱን የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ እንዲሁም ሀገራዊ የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት መድረክ ተካኺዷል። ከውይይቱ በኋላም የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ አካል የሆነና ለማኅበረሰብ አገልግሎት እና ጤና ያላቸውን አቋም የሚያሳይ የደም ልገሳ ማካሄዳቸዉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የነዳጅ ውጤቶች ግብይት ረቂቅ አዋጅ በቴክኖሎጂ የታገዘ የግብይት ሰንሰለትን የሚዘረጋ ነው November 26, 2024 የሃገራችንን የግብይት ስርዓት ከመሰረቱ የሚቀይር የበየነ-መረብ ግብይት አስጀምረናል፡ ካሳሁን ጎፌ ( ዶ/ር ) January 23, 2025 ኢትዮጵያውያን መርጠዋል፤ ኢትዮጵያ አሸንፋለች!-የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት June 2, 2026