ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለገሱ Post published:July 31, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN ሃምሌ 24/2017 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለግሰዋል፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎቸ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚሹ አካል ጉደተኛች የዊልቼር ድጋፍ የማድረግ ፕሮግራሙን አጠናክሮ መቀጠሉን ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ እሴቱን እና የቱሪስት መስህብነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር ተባብረን በጋራ እንስራ :-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 17, 2025 የከተማ አስተዳደሩ ለህጻናትና እናቶች አልሚ ምግቦችን ለማቅረብ 518 ሚሊዮን ብር በጀት መመደቡን ገለጸ July 7, 2025 በከተራ እና በጥምቀት በዓላት አከባበር ወቅት በከተማዋ የለሙ አረንጓዴ ቦታዎች ላይ ጉዳት እንዳይደርስባቸው ጥንቃቄ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ January 17, 2025
የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ እሴቱን እና የቱሪስት መስህብነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር ተባብረን በጋራ እንስራ :-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 17, 2025
በከተራ እና በጥምቀት በዓላት አከባበር ወቅት በከተማዋ የለሙ አረንጓዴ ቦታዎች ላይ ጉዳት እንዳይደርስባቸው ጥንቃቄ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ January 17, 2025