ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለገሱ Post published:July 31, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN ሃምሌ 24/2017 ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጅማ ከተማ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካል ጉዳተኞች ዊልቼሮችን በስጦታ ለግሰዋል፡፡ የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎቸ ለሚኖሩ ድጋፍ ለሚሹ አካል ጉደተኛች የዊልቼር ድጋፍ የማድረግ ፕሮግራሙን አጠናክሮ መቀጠሉን ከቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሸዋል ዒድ በአልን በስኬት ማጠናቀቅ የሚያስችል አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቋል – የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን April 4, 2025 የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ በቦሌ ክፍለ ከተማ የማሪያም የታቦታት ማደሪያ የጽዳት መርሐግብር ተካሄደ January 18, 2025 ዑለማዎች ሕዝበ ሙስሊሙ ከልዩነት ይልቅ በአንድነት እንዲሰራ የማድረግ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ July 21, 2025