ኤቤሬቺ ኤዜ ለደጋፊዎች በተዋወቀበት ጨዋታ አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን እየመራ ነው Post published:August 24, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 17/2017 ዓ.ም የሁለተኛ ሳምንት የሊግ መርሃግቡርን በኤምሬትስ እያደረገ የሚገኘው አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 2ለ0 እየመራ ይገኛል። አዲስ ፈራሚው ኤቤሬቺ ኤዜ ለደጋፊዎች በተዋወቀበት የመጀመሪያ አጋማሽ ለመድፈኞቹ ዩሪያን ቲምበር እና ቡካዮ ሳካ ሁለቱን ግቦች አስቆጥርዋል። በጨዋታው ለአርሰናል 200ኛ ጨዋታውን ያደረገው ማርቲን ኦዴጋርድ ትከሻው ላይ በደረሰበት ጉዳት ተቀይሮ ወጥቷል። በሸዋንግዛዉ ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ታዳጊዎቹ ታሪክ ለመስራት ዩጋንዳን ይገጥማሉ November 30, 2025 ማርቲን ዙብሜንዲ ሁለት ግብ ባስቆጠረበት ጨዋታ አርሰናል ኖቲንግሃምን አሸነፈ September 13, 2025 ተስፋ ያጫረው የስፖርቱ ስኬትና ምስጢሩ December 6, 2025