ቶተንሃም ሆትስፐርስ ዣቪ ሲሞንስን አስፈረመ Post published:August 30, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 23/2017 ዓ.ም ቶተንሃም ዣቪ ሲሞንስን ከላይብዚግ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። የ22 ዓመቱ ኔዘርላንዳዊ የአምስት ዓመት ውል ፈርሟል። የሰሜን ለንደኑ ክለብ ለተጫዋቹ ዝውውር 60 ሚሊየን ዩሮ ይከፍላል። ሲሞንስ በዝውውር መስኮቱ ቶተንሃምን የተቀላቀለ ሦስተኛው ተጫዋች ሆኗል። በሸዋንግዛው ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሜዳ ላይ ጉዳትና መዘዙ October 6, 2024 ሞሃመድ ሳላህ የዓመቱ ኮከብ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ August 20, 2025 የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ወደ ቀጣይ ዙር ሳያልፍ ቀረ March 16, 2025