ቶተንሃም ሆትስፐርስ ዣቪ ሲሞንስን አስፈረመ Post published:August 30, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 23/2017 ዓ.ም ቶተንሃም ዣቪ ሲሞንስን ከላይብዚግ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። የ22 ዓመቱ ኔዘርላንዳዊ የአምስት ዓመት ውል ፈርሟል። የሰሜን ለንደኑ ክለብ ለተጫዋቹ ዝውውር 60 ሚሊየን ዩሮ ይከፍላል። ሲሞንስ በዝውውር መስኮቱ ቶተንሃምን የተቀላቀለ ሦስተኛው ተጫዋች ሆኗል። በሸዋንግዛው ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ማንችስተር ዩናይትድ ከፉልሃም ጋር አቻ ተለያየ August 24, 2025 ባህር ዳር ከነማ ክለብ አፍሪካንን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ፡፡ አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ(ኤ ኤም ኤን) መስከረም 6/2016 ዓ.ም September 20, 2023 የአዉሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ይጠበቃሉ March 5, 2025
ባህር ዳር ከነማ ክለብ አፍሪካንን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ፡፡ አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ(ኤ ኤም ኤን) መስከረም 6/2016 ዓ.ም September 20, 2023