ሊቨርፑል ክብረወሰን በሆነ የዝውውር ገንዘብ አሌክሳንደር ኢዛክን ለማስፈረም ተስማማ Post published:September 1, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 26/2017 ዓ.ም አሌክሳንደር ኢዛክ በመጨረሻም የፈለገውን ለማግኘት ተቃርቧል። ስዊዲናዊ አጥቂ በእንግሊዝ ክብረወሰን በሆነ 130 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ገንዘብ ሊቨርፑልን ለመቀላቀል መስማማቱን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። ኒውካስትል እና ሊቨርፑል በዝውውሩ ጉዳይ ሙሉ ለሙሉ የተስማሙ ሲሆን ተጫዋቹ የህክምና ምርመራውን ለማድረግ ወደ ሊቨርፑል አቅንቷል። በሸዋንግዛው ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የራስን ስልጣን ለማስቀጠል የሚደረግ የጦርነት ቅስቀሳ በትግራይ ህዝበ ተቀባይነት የለውም- ዶክተር አረጋዊ በርሄ March 17, 2025 ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማጠናከር ተስማሙ November 9, 2024 የአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት ወደ ጎረቤት ሀገራት ተሻግሯል March 14, 2025