ሊቨርፑል ክብረወሰን በሆነ የዝውውር ገንዘብ አሌክሳንደር ኢዛክን ለማስፈረም ተስማማ Post published:September 1, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / እግር ኳስ AMN – ነሃሴ 26/2017 ዓ.ም አሌክሳንደር ኢዛክ በመጨረሻም የፈለገውን ለማግኘት ተቃርቧል። ስዊዲናዊ አጥቂ በእንግሊዝ ክብረወሰን በሆነ 130 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ገንዘብ ሊቨርፑልን ለመቀላቀል መስማማቱን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። ኒውካስትል እና ሊቨርፑል በዝውውሩ ጉዳይ ሙሉ ለሙሉ የተስማሙ ሲሆን ተጫዋቹ የህክምና ምርመራውን ለማድረግ ወደ ሊቨርፑል አቅንቷል። በሸዋንግዛው ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የተገፉ እና የፍትሃዊ ተጠቃሚነት እድል ያጡ የህብረተሰብ ክፍሎች እምባ ሲታበስ ማየት ደስታን ይሰጠናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 17, 2025 ኢትዮጵያ በምታሰናዳው የአፍሪካ አየር ንብረት ጉባኤ አዲስ አበባን ለተቀረው ዓለም ለማስተዋወቅ እየተሰራ ነዉ August 6, 2025 ለ82 ዓመታት ሚሊዮን ነፍሶችን በኃላፊነት የተሸከመው አገልግሎት August 28, 2025