የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በአድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ። Post published:December 17, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ / ዲፕሎማሲ AMN – ታኅሣሥ 8/2018 ዓ.ም. የናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት የኢትዮጵያና ሕንድን የቆየ ታሪካዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የሚያሸጋግር ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የመላ ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት የሆነውን የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። ኢትዮጵያ እና ሕንድ በዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ፣ በባሕእል ግንኙነት የረጅም ጊዜ ታሪክ አላቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽትም ሲቀጥሉ የማድሪድ ደርቢ ይጠበቃል March 12, 2025 ጉቦን ለማይቀበሉ ፖሊሶች የቀረበ ካሳ July 19, 2025 የመውሊድ በዓል አከባበር በተለያዩ የዓለም ሀገራት September 4, 2025