የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በአድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ። Post published:December 17, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ / ዲፕሎማሲ AMN – ታኅሣሥ 8/2018 ዓ.ም. የናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት የኢትዮጵያና ሕንድን የቆየ ታሪካዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የሚያሸጋግር ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የመላ ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት የሆነውን የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። ኢትዮጵያ እና ሕንድ በዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ፣ በባሕእል ግንኙነት የረጅም ጊዜ ታሪክ አላቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአሜሪካ ፊላደልፊያ ግዛት በተከሰከሰው የህክምና አውሮፕላን የ6 ሰዎች ህይወት ሳያልፍ እንዳልቀረ ተገለጸ February 1, 2025 የካቲት የጥቁር ህዝቦች ደማቅ የታሪክ ወር እና አድዋ February 24, 2026 ግብፅ በኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ላይ የምታቀርበው ተቃውሞ ከግድቡ ጋር ብቻ የተያያዘ አይደለም July 24, 2026