ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ እና 46ኛው የሚኒስትሮች ስብሰባ ስኬታማ እንዲሆን በቂ ዝግጅት እየተደረገ ነው፡- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል January 24, 2025 ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ በመጓዝ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ላይ ጢስ መታየቱን አየር መንገዱ አስታወቀ October 16, 2024 በአቶ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ በአለምአቀፉ ፓርላማ ህብረት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ነው April 7, 2025
38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ እና 46ኛው የሚኒስትሮች ስብሰባ ስኬታማ እንዲሆን በቂ ዝግጅት እየተደረገ ነው፡- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል January 24, 2025