ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የነቀምት – አንገር ጉቲን – አንዶዴ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው April 7, 2025 የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት በ2025 የኢትዮጵያ ኤክስፖ ለሚሳተፉ አካላት ፕሮፖዛል እንዲያስገቡ ጥሪ አቀረበ March 8, 2025 ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል አስተናጋጅ ክልል ሆነ December 8, 2024