ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “ብዙ ያልፈጠረ ጥራትን ማረጋገጥ አይችልም” December 6, 2025 ኢትዮጵያ ዛሬ ታላቅ ሰው አጣች ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ተናገሩ October 20, 2025 አሁን አለም ካለበት ሁኔታ አንፃር በቀጣይነት መሰልጠን መታጠቅ መዘጋጀት ከሁሉም ሰራዊት ይጠበቃል ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስርት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ May 4, 2025
አሁን አለም ካለበት ሁኔታ አንፃር በቀጣይነት መሰልጠን መታጠቅ መዘጋጀት ከሁሉም ሰራዊት ይጠበቃል ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስርት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ May 4, 2025