ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በኮንፈረንስ ቱሪዝም ከፍተኛ ውጤት አስመዝግባለች – የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ April 13, 2025 ፍልሰት በአግባቡ ከተመራ የማደግና አካታች የልማት ዕድልን እንደሚፈጥር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ July 5, 2025 በዘመን መለወጫ በዓል የኃይል መቆራረጥ እንዳያጋጥም ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ September 5, 2025