ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኤሌክትሪክ መኪኖችን ከሚያመርት ኩባንያ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ October 21, 2024 በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 51 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ October 8, 2024 ለሲሚንቶ ንግድና መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች የወጡ መመሪያዎች ገበያውን ማረጋጋት ችለዋል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር February 11, 2025