የኢጋድ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአዲስ አበባ የሚገኙ ልዩ ልዩ የመስህብ ስፍራዎችን እየጎበኙ ነው Post published:September 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 8/2017 ዓ.ም የኢጋድ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአዲስ አበባ የሚገኙ ልዩ ልዩ የመስህብ ስፍራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ ከሚኒስትሮቹ በተጨማሪ ሌሎች እንግዶችም በጉብኝቱ እየተሳተፉ መሆኑን ከቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እና ስዊድን የሀገራቱ ግንኙነት የበለጠ እንዲጠናከር በሚያደርጉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ March 4, 2025 255 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ February 24, 2025 ችግሮችን በምክክር ለመፍታት በሚደረገው ጥረት ምሁራን ሚናቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸዉ ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) ገለጹ August 20, 2025