የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል Post published:October 8, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መስከረም 28/2017 ዓ.ም የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል፡፡ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት የሚካሄደዉ 3ተኛው ዙር ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 “አፍሪካን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማላቅ” በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሶማሌ ክልል ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በእርሻ የሚለማው መሬት በሦስት እጥፍ አድጓል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 4, 2025 ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ልየታ ምክክር ላይ መሳተፋቸው ሀገራዊ ስኬት ነው፦መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) December 24, 2024 1446ኛዉ የሹዋሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። April 6, 2025
ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ልየታ ምክክር ላይ መሳተፋቸው ሀገራዊ ስኬት ነው፦መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) December 24, 2024