የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል Post published:October 8, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መስከረም 28/2017 ዓ.ም የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል፡፡ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት የሚካሄደዉ 3ተኛው ዙር ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 “አፍሪካን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማላቅ” በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መንግስት የኃይል ልማት ዘርፍ ሪፎርምን በመተግበር የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ ነው – ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) November 9, 2024 ፈጠራና ፍጥነት የታከለበት የክህሎት ግንባታ ቀጣይነት ላለው የሥራ እድል ፈጠራና ዋስትና ወሳኝ መሆኑን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ May 1, 2025 የአፋር ህዝብ በለውጡ ሰባት ዓመታት አበረታች የልማት ድሎችን ለመቀዳጀት ችሏል – ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ April 5, 2025
ፈጠራና ፍጥነት የታከለበት የክህሎት ግንባታ ቀጣይነት ላለው የሥራ እድል ፈጠራና ዋስትና ወሳኝ መሆኑን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ May 1, 2025