ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ ነበር- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Post published:October 11, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ ብልፅግና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት እና በማፅናት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መንገዱን በተግባር እያሳዬ ያለ ፓርቲ ነው ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ የሥራ ዕድል ፈጠራን ታሳቢ ያደረጉ የልማት እንቅስቃሴ ውጤቶችን በተግባር እያሳየች ነው – ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ May 23, 2025 የሞጆ ወደብ የሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያ ግንባታ በጥቂት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል April 15, 2025 ስፖርት ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ያለውን ሚና ለማጎልበት እንሰራለን – የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር April 15, 2025