አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያን አረንጓዴ ምድር እናደርጋታለን:-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ July 19, 2024 የኢትዮጵያ ምርቶች በአፍሪካ ገበያ በብዛት እንዲቀርቡ እየተሰራ ነው – የአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ንግድ ግሩፕ February 17, 2025 የቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ፋም ሚን ቺን በቤተ መንግሥታቸው ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋዊ የአቀባበል ስነ-ስርዓት አድርገውላቸዋል። April 15, 2025
የቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ፋም ሚን ቺን በቤተ መንግሥታቸው ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋዊ የአቀባበል ስነ-ስርዓት አድርገውላቸዋል። April 15, 2025