አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የተባበሩት አረብ ኤምሬቶቹ ሪች ዲጂታል በኢትዮጵያ የአይሲቲ ዘርፍ መዋዕለ ንዋዩን የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ January 14, 2025 የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አሁን የደረሰበት ደረጃ እናደርጋለን ያልነዉን ፈጽመን ለዓለም ያሳየንበት ትልቁ ፕሮጀክታችን ነዉ-ፕሮፌሰር መኮንን አያና September 20, 2023 መዲናችን ወደ ዓለም መዲናነት እያደገች ነው November 9, 2024
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አሁን የደረሰበት ደረጃ እናደርጋለን ያልነዉን ፈጽመን ለዓለም ያሳየንበት ትልቁ ፕሮጀክታችን ነዉ-ፕሮፌሰር መኮንን አያና September 20, 2023