አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሞዴል የአርብቶ አደሮች መንደር መገንባቱ የአርብቶ አደሩን ኑሮ ከከተሜነት ጋር በማስታረቅ ረገድ የእሳቤ ለውጥን ያመጣል፡- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ January 4, 2025 ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ በመግዣና በመሸጫ መካከል ያለው ልዩነት ከ2 በመቶ መብለጥ እንደሌለበት አሳሰበ October 15, 2024 የጥምቀት በዓል ለሰው ልጆች ባህል፣ ኪነ ጥበብ፣ ስነ ጥበብ ማደግ ተፋቅሮና ተከባብሮ መኖር፣ ለቱሪስት መዳረሻነት፤ ለገጽታ ግንባነት ታላቅ ጠቀሜታን እያበረከተ ይገኛል፡-ቱሪዝም ሚኒስቴር January 14, 2025
ሞዴል የአርብቶ አደሮች መንደር መገንባቱ የአርብቶ አደሩን ኑሮ ከከተሜነት ጋር በማስታረቅ ረገድ የእሳቤ ለውጥን ያመጣል፡- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ January 4, 2025
የጥምቀት በዓል ለሰው ልጆች ባህል፣ ኪነ ጥበብ፣ ስነ ጥበብ ማደግ ተፋቅሮና ተከባብሮ መኖር፣ ለቱሪስት መዳረሻነት፤ ለገጽታ ግንባነት ታላቅ ጠቀሜታን እያበረከተ ይገኛል፡-ቱሪዝም ሚኒስቴር January 14, 2025