አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አለመግባባቶችን በዘላቂነት በመፍታት የተሻለች ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ሚናችንን አጠናክረን እንቀጥላለን June 26, 2025 በላይነህ ክንዴ ፋውንዴሽን በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ነዋሪዎች ያስገነባውን የጋራ መኖሪያ ህንፃ ለነዋሪዎች አስተላለፈ January 7, 2025 በቤሩት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 164 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ January 14, 2025
በላይነህ ክንዴ ፋውንዴሽን በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ነዋሪዎች ያስገነባውን የጋራ መኖሪያ ህንፃ ለነዋሪዎች አስተላለፈ January 7, 2025