አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የቻይና የቢዝነስ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ እና ቂሊንጦ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ጎበኘ February 26, 2025 ሪፎርሞች የኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንት መዳረሻነት አሳድገዋል -ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) February 4, 2025 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ5 ፓርቲዎችን የማስጠንቀቂያ እግድ ማንሳቱን አስታወቀ December 11, 2024