የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከህብር የተገኘ በረከት November 15, 2025 ህብረተሰቡ መረጃዎችን በትክክለኛነትና እውነተኛነት ከመቀበሉ በፊት በአግባቡ መመርመር አለበት-አቶ ዛዲግ አብርሃ March 31, 2025 አሸባሪው የሸኔ ቡድን ለመከላከያ ሠራዊት እጅ እየሠጠ ነው October 8, 2024