የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የ2017 የቴክኒክና ሙያ ስልጠና የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ October 21, 2024 የቻይና -አፍሪካ የኢኮኖሚ እና የንግድ ትብብር ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው November 15, 2024 በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከባህርዳር ከተማ አቻ ሲለያዩ ወላይታ ድቻ አሸነፈ March 7, 2025