ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዶናልድ ትራምፕ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በይፋዊ የኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ “በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በትብብር እንሠራለን” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ እና የሩሲያ ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን የኢፌዲሪ ፌዴሬሸን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ October 7, 2024 በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ ያመዝናል- ኢንስቲትዩቱ November 12, 2024 የመንግስት ትምህርት ቤቶች ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርት ማድረስ እንዲችሉ እተሰራ ነው- ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) April 15, 2025