ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዶናልድ ትራምፕ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በይፋዊ የኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ “በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በትብብር እንሠራለን” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከባህርዳር ከተማ አቻ ሲለያዩ ወላይታ ድቻ አሸነፈ March 7, 2025 ለሀገራዊ ሰላም ግንባታ የግል ሚዲያዎች ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ March 6, 2025 ኢሬቻ የሰላም እና የአንድነት ተምሳሌት ሆኖ እንዲቀጥል የድርሻችንን እንወጣለን- ወጣቶች October 1, 2024