ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዶናልድ ትራምፕ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በይፋዊ የኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ “በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በትብብር እንሠራለን” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሸማቾች በግብይት ወቅት ማድረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች እና መውሰድ ያለባቸው እርምጃዎች ምንድናቸው ? January 9, 2025 የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ከጥር 23 እስከ 25 ይካሄዳል – አቶ አደም ፋራህ December 25, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር ጂማን ዓለም አቀፍ ከተማ ለማድረግ መከተል የሚያስፈልጉ አቅጣጫዎችን ይፋ አደረጉ January 27, 2025