ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዶናልድ ትራምፕ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በይፋዊ የኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ “በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በትብብር እንሠራለን” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባለፉት 6 ወራት የጥራት ደረጃ ያላሟሉ 46 ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዷል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር January 17, 2025 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተመሰረተበትን 70ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ማክበር ጀመረ January 22, 2025 የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሲያካሂድ የቆየዉን የአጀንዳ መለየት ሂደት አጠናቀቀ November 3, 2024