የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር Post published:March 3, 2025 Post category:ቢዝነስ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጅ እና መመሪያ መሠረት መንግስታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመዲናዋ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ 1 ሺ ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍን የመንገድ ግንባታ እና የጥገና ስራዎች ተከናውነዋል-መንገዶች ባለስልጣን April 26, 2025 የአዲስ አበባ ሆቴሎች አገልግሎት አሰጣጣቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር እንዲችሉ ሰልጣኞች ያላቸዉ አበርክቶ የጎላ መሆኑ ተገለጸ June 26, 2025 ለ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እየተደረገ ያለው ቅድመ ዝግጅት ተገመገመ November 18, 2024
በመዲናዋ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ 1 ሺ ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍን የመንገድ ግንባታ እና የጥገና ስራዎች ተከናውነዋል-መንገዶች ባለስልጣን April 26, 2025