የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር Post published:March 3, 2025 Post category:ቢዝነስ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጅ እና መመሪያ መሠረት መንግስታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሙዚቃን ሞሻሪው መርዓዊ ስጦት March 22, 2025 በሻኪሶ ከተማ ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባ ሆስፒታል ለአገልግሎት በቃ April 6, 2025 ኢሬቻ ኤክስፖ በኤግዚቢሽን ማዕከል September 30, 2024