የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር Post published:March 3, 2025 Post category:ቢዝነስ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጅ እና መመሪያ መሠረት መንግስታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያዘምኑ ሰዉ ተኮር እንዲሁም ትናንትን ከዛሬ ጋር ያሰናሰሉ የመዲናዋ የልማት ስራዎች ቃል በተግባር የተገለጠባቸዉ ናቸው :-የተለያዩ ጎብኚዎች January 30, 2025 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በዛሬው ዕለት ይከበራል March 2, 2025 የሴቶችን ስብራት የጠገነው – ለነገዋ August 23, 2025
የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያዘምኑ ሰዉ ተኮር እንዲሁም ትናንትን ከዛሬ ጋር ያሰናሰሉ የመዲናዋ የልማት ስራዎች ቃል በተግባር የተገለጠባቸዉ ናቸው :-የተለያዩ ጎብኚዎች January 30, 2025