አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር Post published:March 3, 2025 Post category:ቢዝነስ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጅ እና መመሪያ መሠረት መንግስታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአይበገሬነታችን ምልክት ለሆነዉ ለታላቁ ህዳሴ ግድባችን ምረቃ እንኳን አደረሰን ሲሉ መልእክት አስተላለፉ September 8, 2025 ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ የባህል ስፖርቶች እና ጨዋታዎች እንድታዘጋጅ ተመረጠች March 30, 2026 በሚሌ ከተማ ከቦቴ ነዳጅ በመቀሸብ ሲሸጡ የተደረሰባቸው በቁጥጥር ስር ዋሉ April 14, 2025