የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር Post published:March 3, 2025 Post category:ቢዝነስ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጅ እና መመሪያ መሠረት መንግስታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከባንግላዴሽ የሚመጡ ዘመዶቻችን ጭምር በአዲስ አበባ ልማትና ዕድገት በጣም ተማርከዋል፤ እኔም አዲስ አበባ ውስጥ በመኖሬ ደስተኛ ነኝ – ወታደራዊ አታሼ ብርጋዴር ጀነራል ሸረፉል እስላም December 25, 2025 በሚቀጥሉት አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ሁኔታ ምን ይመስላል June 13, 2026 በስም ልክ መፍካት July 20, 2024
ከባንግላዴሽ የሚመጡ ዘመዶቻችን ጭምር በአዲስ አበባ ልማትና ዕድገት በጣም ተማርከዋል፤ እኔም አዲስ አበባ ውስጥ በመኖሬ ደስተኛ ነኝ – ወታደራዊ አታሼ ብርጋዴር ጀነራል ሸረፉል እስላም December 25, 2025