አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ ምሽት ተከስቷል Post published:March 17, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መጋቢት 7/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ እሁድ 3 ሰዓት ከ53 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ተቋም አስታውቋል። ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ በስተሰሜን 50 ኪሜ ርቀት ላይ የተከሰተ ሲሆን ንዝረቱ በመዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ዓለም ሁሉ የሚቀናበት የአንድነት፣ የውበት እና የልዩ ልዩ ባህሎች ባለቤት ናት- አቶ ጥላሁን ከበደ December 8, 2024 የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳደር ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጎልቤ ሲሌ ፣ ከብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባኤ በኋላ በክልሉ ስለተመዘገቡ ማህበራዊ ስኬቶች ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፤ January 30, 2025 የምሁራንን አርበኝነት የሚሻውሀገራዊ ጉዳይ January 3, 2026
የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳደር ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጎልቤ ሲሌ ፣ ከብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባኤ በኋላ በክልሉ ስለተመዘገቡ ማህበራዊ ስኬቶች ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፤ January 30, 2025