በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ ምሽት ተከስቷል Post published:March 17, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መጋቢት 7/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ እሁድ 3 ሰዓት ከ53 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ተቋም አስታውቋል። ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ በስተሰሜን 50 ኪሜ ርቀት ላይ የተከሰተ ሲሆን ንዝረቱ በመዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ግጭቶችን ለመከላከል እና ሀገራዊ የሰላም ግንባታን ለማሳደግ በጋራ ለመስራት ተወያዩ April 15, 2025 “በኢትዮጵያ የፓርቲዎች ጉባኤ ታሪክ መላው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ተወካይ ኖሮት የሚካሄድ ጉባኤ የብልጽግና ጉባኤ ብቻ ነው”- ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 31, 2025 በተቀናጀ ሀገር አቀፍ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ 24.8 ሚሊየን ሕጻናት ይከተባሉ December 12, 2025
“በኢትዮጵያ የፓርቲዎች ጉባኤ ታሪክ መላው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ተወካይ ኖሮት የሚካሄድ ጉባኤ የብልጽግና ጉባኤ ብቻ ነው”- ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 31, 2025