በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ ምሽት ተከስቷል Post published:March 17, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መጋቢት 7/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ዛሬ እሁድ 3 ሰዓት ከ53 ደቂቃ ላይ መከሰቱን የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ተቋም አስታውቋል። ዘለግ ላሉ ሰከንዶች የቆየው የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ በአዋሽ በስተሰሜን 50 ኪሜ ርቀት ላይ የተከሰተ ሲሆን ንዝረቱ በመዲናዋ አዲስ አበባ ድረስ ተሰምቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኮንፈረንስ ቱሪዝም እርካብ March 1, 2025 ታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ለአፍሪካውያን በራስ አቅም የይቻላል መንፈስን ማረጋገጥ እንደሚቻል መሠረት የጣለ ነው October 23, 2025 የአቡ ዳቢ ልማት ፈንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑን ገለፀ October 21, 2025