ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአትሌት አበበ ቢቂላ ድል እና የአደባባይ ስፖርታዊ ክንውን የሆነው “ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ” የዓለም አትሌቲክስ ቅርስነት እውቅናን መቀበላቸዉ በስፖርቱ ዘርፍ የሃገሪቱን ብሎም የመዲናዋን ዓለም አቀፍ ተጽዕኖ ፈጣሪነት የሚያጎላ መሆኑን ገለጹ