AMN- የካቲት 20/2018 ዓ.ም
የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ 16 ቡድኖች የሚሳተፉበት ዕጣ ድልድል ዛሬ
በስዊዘርላንድ ኒዮን ይፋ ሆኗል።
በድልድሉ መሰረት፦
ሪያል ማድሪድ ከ ማንችስተር ሲቲ
ቦዶ ግሊምት ከ ስፖርቲንግ ሊዝበን
ፓሪሰን ዠርማ ከ ቼልሲ
ኒውካስትል ዩናይትድ ከባርሰሎና
ጋላታሳራይ ከሊቨርፑል
አትሌቲኮ ማድሪድ ከ ቶተንሃም
አታላንታ ከ ባየርን ሙኒክ
ባየር ሊቨርኩሰን ከ አርሰናል ይጫወታሉ።