አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓድዋ ድል በኅብረብሔራዊ አንድነት የተገኘ ታላቅ ፍሬ፣ በኢትዮጵያዊነት ወኔ የተቀዳጁት ክቡር አክሊልና ለብሔራዊ ትርክት መሠረት የጣለ የአብሮነት መንፈስ ነው- አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር March 1, 2025 ለሀገራዊ ሰላም ግንባታ የግል ሚዲያዎች ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ March 6, 2025 የጥበብ መቀነት በሰው፣ ሀገርና ማህበረሰብ ዙሪያ May 10, 2025
የዓድዋ ድል በኅብረብሔራዊ አንድነት የተገኘ ታላቅ ፍሬ፣ በኢትዮጵያዊነት ወኔ የተቀዳጁት ክቡር አክሊልና ለብሔራዊ ትርክት መሠረት የጣለ የአብሮነት መንፈስ ነው- አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር March 1, 2025