አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመገኛ መረጃ መቀበያ ጣቢያ እና የመሬት ማግኔታዊ መስክ መለኪያ መሳሪያ አገልግሎት መስጠት ጀመረ October 15, 2024 ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን የሁለትዮሽ ትብብራቸውን ማጠናከር የሚያስችላቸውን የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ለማቋቋም ተስማሙ November 29, 2024 የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት ስራ እና የፋሲለደስ እድሳት የከተማዋን ታሪካዊነት ይበልጥ በሚያጎላ ሁኔታ በመሰራት ላይ ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 15, 2025
የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት ስራ እና የፋሲለደስ እድሳት የከተማዋን ታሪካዊነት ይበልጥ በሚያጎላ ሁኔታ በመሰራት ላይ ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 15, 2025