አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ አበባ ሀገራዊ የቱሪዝም አቅምን ማሳደግ እና ከዘርፉም የሚገኝ ጥቅምን ማላቅ የሚያስችሉ የቱሪዝም ልማት ስራዎችን እየሰራች ነው- የቱሪዝም ሚኒስቴር March 18, 2025 ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር በጤናው ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች- ዶክተር መቅደስ ዳባ April 23, 2025 ብሔራዊ ቤተ መንግስት ውብ ኪነ ህንጻ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የታሪክ መረጃ ነው-ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ December 30, 2024
አዲስ አበባ ሀገራዊ የቱሪዝም አቅምን ማሳደግ እና ከዘርፉም የሚገኝ ጥቅምን ማላቅ የሚያስችሉ የቱሪዝም ልማት ስራዎችን እየሰራች ነው- የቱሪዝም ሚኒስቴር March 18, 2025