አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአፍሪካ መከላከያ ሚኒስትሮች ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል October 15, 2024 በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን ከሚሰራጩ 56 በመቶ የሚሆኑት ሐሰተኛ መረጃዎች በተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የሚዘዋወሩ መሆኑ ተገለጸ June 19, 2025 የሕንድ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የቴክኖሎጂ መስኮች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ October 2, 2024