አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መከላከያ ስራዊቱ የምስራቅ አፍሪካን ሰላምና ደህንነት በዘላቂነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ June 11, 2025 የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የጀመረውን ለውጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ November 21, 2024 5ኛው የሳይበር ደህንነት ወር ከጥቅምት 1/2017 እስከ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም ድረስ ይከበራል October 8, 2024