ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብልጽግና ፓርቲ እህት ፓርቲዎች ስለ አዲስ አበባ ለውጥ ምን አሉ? February 1, 2025 የጥምቀት በዓል ለሰው ልጆች ባህል፣ ኪነ ጥበብ፣ ስነ ጥበብ ማደግ ተፋቅሮና ተከባብሮ መኖር፣ ለቱሪስት መዳረሻነት፤ ለገጽታ ግንባነት ታላቅ ጠቀሜታን እያበረከተ ይገኛል፡-ቱሪዝም ሚኒስቴር January 14, 2025 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ግሪክ አቴንስ በሴቶች ብቻ የተመራ በረራ አደረገ March 10, 2025
የጥምቀት በዓል ለሰው ልጆች ባህል፣ ኪነ ጥበብ፣ ስነ ጥበብ ማደግ ተፋቅሮና ተከባብሮ መኖር፣ ለቱሪስት መዳረሻነት፤ ለገጽታ ግንባነት ታላቅ ጠቀሜታን እያበረከተ ይገኛል፡-ቱሪዝም ሚኒስቴር January 14, 2025