ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ መካሄድ ይጀምራል January 31, 2025 ኢትዮጵያውያን ለሀገር ሰላም፣ እድገትና ብልጽግና በትብብር በመሥራት ክብሯ የተጠበቀ ኢትዮጵያን ለመጭው ትውልድ ማስረከብ ይገባናል – አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ July 13, 2024 የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ፈተና በመቀነስ ረገድ ጉልህ አበርክቶ ያለው መሆኑ ተጠቆመ November 4, 2024
ኢትዮጵያውያን ለሀገር ሰላም፣ እድገትና ብልጽግና በትብብር በመሥራት ክብሯ የተጠበቀ ኢትዮጵያን ለመጭው ትውልድ ማስረከብ ይገባናል – አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ July 13, 2024
የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ፈተና በመቀነስ ረገድ ጉልህ አበርክቶ ያለው መሆኑ ተጠቆመ November 4, 2024