ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ብልፅግና ፓርቲ የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች አመራሩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ሊተገብር ይገባል -አቶ ጌቱ ወዬሳ February 12, 2025 የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ የፋይናንስ ምንጭና የልማት አቅም እየሆነ ነው -የኢኒሼቲቩ ሊቀ መንበር አህመድ ሽዴ November 15, 2024 ከለውጡ ወዲህ የተወሰዱ የፖሊሲ ማሻሻያዎች ኢኮኖሚውን ከቀውስ ታድገዋል- ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ January 29, 2025
ብልፅግና ፓርቲ የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች አመራሩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ሊተገብር ይገባል -አቶ ጌቱ ወዬሳ February 12, 2025