ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለሚዲያ ባለሙያዎች በሃገር አቀፍ ደረጃ አንድ ወጥ መታወቂያ ሊዘጋጅ ነው March 18, 2025 ፈቃድ ሳያገኙ በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ድሮን በሚያስነሱና በሚያበሩ አካላት ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው፡-ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት February 12, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች ብልፅግና ፓርቲ ቃሉን በተግባር የሚያሳይ ፓርቲ ስለ መሆኑ ማረጋገጫዎች ናቸው – አቶ አገኘሁ ተሻገር January 30, 2025
ፈቃድ ሳያገኙ በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ ድሮን በሚያስነሱና በሚያበሩ አካላት ላይ እርምጃ እየተወሰደ ነው፡-ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት February 12, 2025
በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች ብልፅግና ፓርቲ ቃሉን በተግባር የሚያሳይ ፓርቲ ስለ መሆኑ ማረጋገጫዎች ናቸው – አቶ አገኘሁ ተሻገር January 30, 2025