ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓድዋ ድል ለትውልዱ ጀግንነትን፤ አብሮነትንና አንድነትን ያሥተማረ የጥቁር ህዝቦች የድል በዓል ነው-የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት March 2, 2025 ባለፉት ዘጠኝ ወራት በዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ አመላካቾች ስኬታማ አፈጻጸም ተመዝግቧል – ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) April 12, 2025 2ኛውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባዔ በተቀናጀ መልኩ ለማስተናገድ ዘርፈ ብዙ ዝግጅት እየተደረገ ነው-የቅድመ ዝግጅት ኮሚቴ February 21, 2025
2ኛውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባዔ በተቀናጀ መልኩ ለማስተናገድ ዘርፈ ብዙ ዝግጅት እየተደረገ ነው-የቅድመ ዝግጅት ኮሚቴ February 21, 2025