አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል እንግዶች አዲስ አበባ እየገቡ ነው Post published:November 3, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስን ለመካፈል የራሺያ እና የደቡብ አፍሪካ የጉባኤ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል። ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ኮንፍረንስ ከጥቅምት 25 እስከ 26/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የበዓለ ሲመት ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኙ May 9, 2026 ከተናጥል ትርክት ይልቅ የጋራ ፤አሰባሳቢ የወል ትርክት ላይ በማተኮር አገርን ወደ ከፍታ ማሻገር ይገባል፡-አቶ ሞገስ ባልቻ January 29, 2025 የኤች አይቪ ኤድስ የማህበረሰባችን ችግር ሆኖ ቀጥሏል፦ ጤና ሚኒስቴር November 29, 2024