የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በአድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ። Post published:December 17, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ / ዲፕሎማሲ AMN – ታኅሣሥ 8/2018 ዓ.ም. የናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት የኢትዮጵያና ሕንድን የቆየ ታሪካዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የሚያሸጋግር ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የመላ ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት የሆነውን የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። ኢትዮጵያ እና ሕንድ በዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ፣ በባሕእል ግንኙነት የረጅም ጊዜ ታሪክ አላቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ፓሪሰን ዠርማ የአውሮፓ ሱፐር ካፕ አሸናፊ ሆነ August 14, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብራዚል ፕሬዝደንት ሉዊዝ ኢናቺዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር ተወያዩ July 6, 2025 ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ከአዲሱ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ March 10, 2025