አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በአድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ። Post published:December 17, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ / ዲፕሎማሲ AMN – ታኅሣሥ 8/2018 ዓ.ም. የናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት የኢትዮጵያና ሕንድን የቆየ ታሪካዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የሚያሸጋግር ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የመላ ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት የሆነውን የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። ኢትዮጵያ እና ሕንድ በዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ፣ በባሕእል ግንኙነት የረጅም ጊዜ ታሪክ አላቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአውሮፓ ህብረት 72 ቢሊየን ዩሮ ዋጋ ባላቸው የአሜሪካ ሸቀጦች ላይ ቀረጥ ሊጥል እንደሚችል አስታወቀ July 15, 2025 የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሁለትዮሽ ውይይቶች ሀገራት ኢትዮጵያ በስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ያላትን ፍላጎት እና አቋም እንዲረዱ ያስቻለ መሆኑን ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ(ዶ/ር) ገለጹ July 8, 2025 በኢትዮጵያ እና በማሌዢያ መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ትስስር ለማላቅ የሚያግዝ የንግድ ፎረም እተካሔደ ነው November 19, 2025
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሁለትዮሽ ውይይቶች ሀገራት ኢትዮጵያ በስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ያላትን ፍላጎት እና አቋም እንዲረዱ ያስቻለ መሆኑን ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ(ዶ/ር) ገለጹ July 8, 2025