ጌታነህ ሞላ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አሸናፊ ሆነ Post published:November 30, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN- ህዳር 21/2018 ዓ.ም የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን በማስመልከት በተካሄደው የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ጌታነህ ሞላ አሸናፊ ሆኗል፡፡ የመቻል ስፖርት ክለብ አትሌት የሆነው ጌታነህ ሞላ፣ የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ምስረታን በማስመልከት የተካሄደውን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በአሸናፊነት አጠናቋል፡፡ በታምራት ቢሻው 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በወንዶች ማራቶን የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ውድድሩን መጨረስ አልቻሉም September 15, 2025 እሁድ በሚደረገው የቦስተን ማራቶን የኢትዮጵያና ኬንያውያን አትሌቶች ፍጥጫ ይጠበቃል፡፡ April 18, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢራን ሪፐብሊክ መንግስት ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ከሚመራው ልዑካን ቡድን ጋር በብሔራዊ ቤተ-መንግስት (በፎቶ) January 18, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢራን ሪፐብሊክ መንግስት ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ከሚመራው ልዑካን ቡድን ጋር በብሔራዊ ቤተ-መንግስት (በፎቶ) January 18, 2025