የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር Post published:March 3, 2025 Post category:ቢዝነስ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጅ እና መመሪያ መሠረት መንግስታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለህፃናት ደስታ፤ ለወላጆች እፎይታ March 8, 2025 ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን መቋቋም የሚያስችሉ ውጤታማ ስራዎችን እያከናወነች ነው- ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ February 17, 2025 ኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች በዓለም አቀፉ የስፔስ ኦሊምፒያድ የብር ሜዳሊያ አገኙ October 8, 2024
ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን መቋቋም የሚያስችሉ ውጤታማ ስራዎችን እያከናወነች ነው- ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ February 17, 2025