የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር Post published:March 3, 2025 Post category:ቢዝነስ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጅ እና መመሪያ መሠረት መንግስታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአድዋ ድል የኢትዮጵያውያንን ጀግንነት እና አይበገሬነትን ያሳየ ነው- ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀስላሴ March 2, 2025 በከተማዋ ለተመዘገበው እመርታዊ ለውጥ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ድርሻ ትልቅ ነው- አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር March 16, 2025 በሲቪል ምዝገባ እና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የሚሰሩ የሪፎርም ስራዎች መዲናዋን ስማርት ለማድረግ ከፍተኛ ድርሻ አላቸው- ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ January 26, 2025
በሲቪል ምዝገባ እና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የሚሰሩ የሪፎርም ስራዎች መዲናዋን ስማርት ለማድረግ ከፍተኛ ድርሻ አላቸው- ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ January 26, 2025