የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር Post published:March 3, 2025 Post category:ቢዝነስ / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም የመጋቢት ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የነዳጅ ማደያዎችና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጅ እና መመሪያ መሠረት መንግስታዊ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ አሳስቧል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መከላከያ የኢትዮጵያን ዳር ድንበር እና ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ከመቼውም ግዜ በላይ ዝግጁ ነው፡-ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ October 25, 2024 በከተማዋ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች ተወዳዳሪ እንዲሆኑና የሚፈልገውን ውጤት እንዲያስመዘግቡ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ July 29, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማት አስፓልት በማቆሸሽ በቸልተኝነት የደንብ መተላለፍ የፈጸመ ድርጅት 300 ሺህ ብር ተቀጣ February 24, 2025