በከተማችን በቀን 60 ሺህ ሜትር ኪዮብ ንፁህ የመጠጥ ውሃ የሚያመርት እና በቀን 20 ሺህ ሜትር ኪዮብ ፍሳሽ የሚያጣራ የኮዬ ፍሳሽ ዘመናዊ ማጣሪያ ጣቢያ ፕሮጀክቶችን አስመርቀን አገልግሎት አስጀምረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ Post published:April 18, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 10/ 2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው አሳዳጊ የሌላቸው ሕጻናት ማዕድ ማጋራታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጥቂት ስለ… ዘንድሮው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ February 13, 2025 አየር ሃይላችን የኢትዮጵያ ሉአላዊነት ምልክት ነው November 11, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና በሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የተሰሩ የሪፎርም ስራዎች ልምድ የሚቀሰምባቸው ናቸው -የአዲስ አበባ ክፍተኛ አመራሮች December 24, 2024
በአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና በሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የተሰሩ የሪፎርም ስራዎች ልምድ የሚቀሰምባቸው ናቸው -የአዲስ አበባ ክፍተኛ አመራሮች December 24, 2024