ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ Post published:April 18, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 10/ 2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው አሳዳጊ የሌላቸው ሕጻናት ማዕድ ማጋራታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሾዴ የተባለው የሸኔው መሮ ዋና ሰው ተገደለ April 6, 2025 የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የትውልዱን መጪ ዘመን መሰረት ያደረገ ነው March 31, 2025 በአዲስ አበባ ከ4 ሚሊዮን በላይ ምዕመናን የሚሳተፉበት የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ እሴትና ስርዓቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ January 14, 2025
በአዲስ አበባ ከ4 ሚሊዮን በላይ ምዕመናን የሚሳተፉበት የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ እሴትና ስርዓቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ January 14, 2025