ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ Post published:August 17, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኪነ ጥበብ AMN ነሐሴ 10/2017 በኢትዮጵያ ቴአትር ታላቅ ዐሻራውን ያሳረፈውና በሃገሩ ጉዳይ በጸና አቋሙ የሚታወቀው ታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ፤ በተለያዩ ታሪካዊና አዝናኝ ፊልሞች እንዲሁም የቴያትር ሥራዎች ላይ ንቁ ተሳትፎ ነበረው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብራዚል ግብርና የምግብ ዋስትናን ከፍ ለማድረግ ልምድ የሚወሰድበት መሆኑ ተገለጸ May 21, 2025 አዳዲስ የመዲናዋ ጥበባዊ መረጃዎች November 15, 2025 ብልጽግና ፓርቲ ቃሉን በተግባር ለመፈጸሙ አንዱ እና ትልቁ ማሳያ አዲስ አበባ ከተማ ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 30, 2025