አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ Post published:August 17, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኪነ ጥበብ AMN ነሐሴ 10/2017 በኢትዮጵያ ቴአትር ታላቅ ዐሻራውን ያሳረፈውና በሃገሩ ጉዳይ በጸና አቋሙ የሚታወቀው ታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ፤ በተለያዩ ታሪካዊና አዝናኝ ፊልሞች እንዲሁም የቴያትር ሥራዎች ላይ ንቁ ተሳትፎ ነበረው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተከፈተው የ2017 “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ከወትሮው በተለየ አጠቃላይ 288 አቅራቢዎች ምርታቸውን አቀረቡ May 3, 2025 የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የስራ ኃላፊዎች በአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የስራ ምልከታ እያደረጉ ነው June 17, 2025 ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ በብቃት ለማስተናገድ ዝግጅት ማድረጓን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ August 6, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተከፈተው የ2017 “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ከወትሮው በተለየ አጠቃላይ 288 አቅራቢዎች ምርታቸውን አቀረቡ May 3, 2025