ከንቲባ አዳነች አቤቤ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:December 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / በዓል / ኢትዮጵያ AMN ሕዳር 29/2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንኳን ለ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ክብረ በዓል አደረሳችሁ ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት መላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ለ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ክብረ በዓል አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ከፍታውንና የሀገር ውስጥ የበረራ አገልግሎቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ August 31, 2025 አዲስ አበባን ሰላማዊ እና ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ የጀመርነውን ሥራ አጠናክረን እንቀጥላለን ፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ October 9, 2024 ኢትዮጵያ ወደ ቻይና የምትልካቸውን ምርቶች ማሳደግ ላይ ውጤታማ ውይይት አድርገናል-ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) January 17, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ከፍታውንና የሀገር ውስጥ የበረራ አገልግሎቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ August 31, 2025