ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 30ኛው መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰላምና ደህንነት፣ ኢኮኖሚ፣ ጤና፣ ትምህርት፣ የውጭ ግንኙነትን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ የመንግሥትን አፈጻጸም እና የቀጣይ እቅዶች አብራርተዋል።
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 30ኛው መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰላምና ደህንነት፣ ኢኮኖሚ፣ ጤና፣ ትምህርት፣ የውጭ ግንኙነትን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ዙሪያ የመንግሥትን አፈጻጸም እና የቀጣይ እቅዶች አብራርተዋል።
1 ሺህ 447ኛው የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው Post published:May 27, 2026 Post category:ቪዲዮዎች AMN ግንቦት 19/ 2018 1447ኛው የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በስግደትና በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው። የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል ሰዎች እርስ በእርስ የሚጠያየቁበትና ያለው ከሌለው ጋር ተካፍሎ በጋራ የሚውልበት ነው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት ሁለቱ ሀገራት ይበልጥ በቅርበት ለመስራት ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነት ያሳየ ነው December 17, 2025 ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ እንደሚሰሩ አስታወቁ January 24, 2025 March 22, 2025