1 ሺህ 447ኛው የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው Post published:May 27, 2026 Post category:ቪዲዮዎች AMN ግንቦት 19/ 2018 1447ኛው የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ስቴዲየም በድምቀት እየተከበረ ነው። በዓሉ ህዝበ ሙስሊሙ በተገኘበት በስግደትና በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው። የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል ሰዎች እርስ በእርስ የሚጠያየቁበትና ያለው ከሌለው ጋር ተካፍሎ በጋራ የሚውልበት ነው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሉሲ(ድንቅነሽ) ግኝት የሳይንሱን ማኅበረሰብ ብሎም መላውን አለም ስለምድራችን እና ስላሳለፈችው የሕይወት መልክ ለማወቅ ያስቻለ መሥራች ሁነት ነበር- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) July 29, 2024 ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት የመሰንዘሩን ጉዳይ እያሰቡበት እንደሆነ ገለጹ June 19, 2025 የብሪክስ አባል ሀገራት እህት ፓርቲዎች ከብልጽግና ፓርቲ ጋር ያላቸውን ግንኙነት በማጠናከር በትብብር ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ February 1, 2025
የሉሲ(ድንቅነሽ) ግኝት የሳይንሱን ማኅበረሰብ ብሎም መላውን አለም ስለምድራችን እና ስላሳለፈችው የሕይወት መልክ ለማወቅ ያስቻለ መሥራች ሁነት ነበር- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) July 29, 2024
የብሪክስ አባል ሀገራት እህት ፓርቲዎች ከብልጽግና ፓርቲ ጋር ያላቸውን ግንኙነት በማጠናከር በትብብር ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ February 1, 2025