የክልል ምክር ቤት መቀመጫ ውጤት

AMN- ሰኔ 14/2018 ዓ.ም

የክልል ምክር ቤት መቀመጫ ውጤት

1- ሐረሪ ክልል

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 199 ሺህ 910

ድምፅ የሰጡት 99 ከመቶ ናቸው

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 3

ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 36

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች፦

ብልፅግና ፓርቲ 32

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ 1

ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ 1

ጀማል አባ ጋሮ አሕመድ የግል ተወዳዳሪ 1

ለሀረሪ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት 1

2- ማዕከላዊ ኢትዮጵያ

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 2 ሚሊየን 340 ሺህ 664

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 35

ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 170 የሚሆኑ መቀመጫዎች ውድድር ተካሂዶባቸዋል

ብልፅግና ፓርቲ 143

ኢዜማ 12

ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ 7

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 3

ጎጎት ለጉራጌ አንድነትና ፍትሕ ፓርቲ 3

የወሎ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 1

የወለኔ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 1

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ለምርጫው ከተመዘገቡ መራጮች ውስጥ 96 ከመቶው ድምፅ ሰጥተዋል።

3- ሲዳማ ክልል

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 2 ሚሊየን 23 ሺህ 37 ሲሆኑ 97 ከመቶ ድምፅ ሰጥተዋል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 19

ምርጫ ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 190

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 175

ኢትዮጵያ ፌደራላዊ ድሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ 8

ሲዳማ አንድነት ፓርቲ 3

የሲዳማ ሕዝብ አንድነት ዲሞክራሲያዊ ድርጅት 1

ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ 1

የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ሕብረት 1

የመላው ሲዳማ ሕዝብ አንድነት ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 1

4- ሶማሌ ክልል

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 5 ሚሊየን 12 ሺህ 913 ሲሆን 94 ከመቶ የሚሆኑት ድምፅ ሰጥተዋል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 72

የ66 ውጤት ተገልጿል

ምርጫ ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 252

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 214

የኦጋዴን ነፃነት ግንባር 20

ነፃነትና እኩልነት 13

የሶማሌ ፌደራሊስት ፓርቲ 2

አሕመድ አርሻድ አሊ ኑር የግል እጩ 1

የምዕራብ ሶማሌ ዲሞክራቲክ ፓርቲ 1

ሕብረት ለዲሞክራሲና ነፃነት ፓርቲ 1

5-ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 20

ምርጫ ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 165

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 145

የጉሙዝ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ 14

የቤንሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ 5

ጌታቸው ወዲሻ ጌሻዲ የግል እጩ 1

6 -አማራ ክልል

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 10 ሚሊየን 876 ሺህ 829 ሲሆኑ 95 በመቶ ድምፅ ሰጥተዋል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 129

ምርጫ ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 294

ውጤት የተገለፀው መቀመጫዎች 277

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 257

የአማራ ዲሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ 4

ኢዜማ 3

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ 2

የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ 1

የቅማንት ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 1

አርጎባ አንድነት ጀበርቲ 1

ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 1

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 1

የወሎ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 1

ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ 1

7- አዲስ አበባ

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 1 ሚሊየን 957 ሺህ 676 ሲሆኑ 96 ከመቶው ድምፅ ሰጥተዋል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 10

መቀመጫ ብዛት 158

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 134

ኢዜማ 8

አንድ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 4

ሕዳሴ ፓርቲ 2

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር 2

ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 2

ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 2

የወላይታ ሕዝቦች ንቅናቄ 1

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ 1

የወሎ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 1

ዳንኤል ጌታቸው ጋረደው የግል እጩ 1

8- አፋር ክልል

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 2 ሚሊየን 503 ሺህ 09 ሲሆን 94 ከመቶው ድምፅ ሰጥተዋል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 32 31ቱ ውጤት ተገልጿል

ያለው መቀመጫ ብዛት 135

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 124

የአፋር ነፃ አውጪ ፓርቲ 4

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ 3

የአፋር ሕዝብ ፓርቲ 3

የአርጎባ አንድነት ጀበርቲ 1

9- ኦሮሚያ ክልል

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 24 ሚሊየን 94 ሺህ 121 ሲሆኑ 97 ከመቶ ድምፅ ሰጥተዋል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት179

176 ቱ ውጤት ተገልጿል

ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 528

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 523

ኢዜማ 1

ፋጡማ ከማል ሁሴን የግል እጩ 1

ፉልህዲን ጠለህ አሕመድ የግል እጩ 1

አቶምሳ ኩምሳ ሮባ የግል እጩ 1

ንጋቱ ዋጋር የግል እጩ 1

10-ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 1 ሚሊየን 330 ሺህ 457 ሲሆኑ 97 ከመቶ ድምፅ ሰጥተዋል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 22

ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 171

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 144

ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 12

ኢዜማ 10

ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ 3

የወሎ ሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 1

11- የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 2 ሚሊየን 858 ሺህ 503 ሲሆኑ 96 ከመቶ ድምፅ ሰጥተዋል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 56

55ቱ ይፋ ተደርጓል

ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 224

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 182

ኢዜማ 27

የዎላይታ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ግንባር 3

ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ 2

የወላይታ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ 2

ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 2

ጌዲዮ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት 2

የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ 2

እንደልቡ ጎኣ ዮታ የግል እጩ 1

የኩሽ ሕዝቦች ብሔራዊ ንቅናቄ 1

12- ድሬደዋ

የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 269 ሺህ 102 ሲሆኑ 98 ከመቶ ድምፅ ስ ጥተዋል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 47

ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 189

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 161

ነፃነትና እኩልነት ፓርቲ 8

ኢዜማ 6

አዲስ ትውልድ ፓርቲ 3

13- ጋምቤላ ክልል

ክልል ምክር ቤቱ የምርጫ ክልል ብዛት 14

ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት 205

አሸናፊ የሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች

ብልፅግና ፓርቲ 176

ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 17

ኢዜማ 6

ሕዳሴ ፓርቲ 3 መቀመጫ ማግኘታቸውን የቦርዱ መረጃ ያመላክታል።

በታደሠ ሽፈራው

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review