የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ Post published:January 31, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- ጥር 22/2017 ዓ.ም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ 64 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን በተከሰተው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል። ሚኒስቴሩ በማኀበራዊ ትስስር ገፁ ባወጣው መግለጫ ፣ በአደጋው የሚወዷቸውን በሞት ላጡ ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝቷል። ለአሜሪካ መንግሥት እና ሕዝብም ያለውን አጋርነት ገልጿል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአለም ላይ ከአንድ ትሪሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያለው ምግብ በየአመቱ እንደሚባክን ያውቃሉ? October 17, 2025 በአዘርባጃን ሲካሄድ የቆየው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ዛሬ ይጠናቀቃል November 22, 2024 ሁሉም ኢትዮጵያዊ መንግስት ያነሳዉን የባህር በር ጥያቄ ሊደግፍና ለተፈጻሚነቱም ሊረባረብ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ November 6, 2025
ሁሉም ኢትዮጵያዊ መንግስት ያነሳዉን የባህር በር ጥያቄ ሊደግፍና ለተፈጻሚነቱም ሊረባረብ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ November 6, 2025