የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ Post published:January 31, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- ጥር 22/2017 ዓ.ም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ 64 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን በተከሰተው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል። ሚኒስቴሩ በማኀበራዊ ትስስር ገፁ ባወጣው መግለጫ ፣ በአደጋው የሚወዷቸውን በሞት ላጡ ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝቷል። ለአሜሪካ መንግሥት እና ሕዝብም ያለውን አጋርነት ገልጿል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በራሷ እሳቤ እና በልጆቿ ጥረት የአፍሪካ ምሳሌ መሆን እንደምትችል እያሳየች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) March 2, 2025 በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ክልል ከተሞች እየተከናወኑ ያሉ የኮሪደር ልማት ስራዎች የከተሞቹን ብቻ ሳይሆን የአገሪቱን ገጽታ በመቀየር ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል፡-የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት October 31, 2024 ሮተሪ ኢትዮጵያ በ70 ዓመታት የኢትዮጵያ ቆይታው በጤናው ዘርፍ ትርጉም ያለው ሥራ ሰርቷል ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ January 29, 2026
በአዲስ አበባ እና በተለያዩ ክልል ከተሞች እየተከናወኑ ያሉ የኮሪደር ልማት ስራዎች የከተሞቹን ብቻ ሳይሆን የአገሪቱን ገጽታ በመቀየር ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል፡-የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት October 31, 2024