የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ Post published:January 31, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- ጥር 22/2017 ዓ.ም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ 64 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን በተከሰተው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል። ሚኒስቴሩ በማኀበራዊ ትስስር ገፁ ባወጣው መግለጫ ፣ በአደጋው የሚወዷቸውን በሞት ላጡ ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝቷል። ለአሜሪካ መንግሥት እና ሕዝብም ያለውን አጋርነት ገልጿል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዘላቂ ሠላም፣ ፍትህና ብልፅግናን ለማረጋገጥ ከጂኦፖለቲካዊ ውጥረት እና በቅኝ ገዥዎች ከተጫነብን የመከፋፈል እሳቤ መውጣት ይኖርብናል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) February 15, 2025 ፖላንድ የሩስያን ሰው አልባ ድሮኖች መታ መጣሏን አስታወቀች September 10, 2025 ኢትዮጵያ ወደ ቻይና እና ሞንጎሊያ የተቀቀለ ስጋ መላክ መጀመሯ ትልቅ ስኬት ነዉ – አምባሳደር ድሪባ ኩማ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር April 6, 2025
ዘላቂ ሠላም፣ ፍትህና ብልፅግናን ለማረጋገጥ ከጂኦፖለቲካዊ ውጥረት እና በቅኝ ገዥዎች ከተጫነብን የመከፋፈል እሳቤ መውጣት ይኖርብናል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) February 15, 2025
ኢትዮጵያ ወደ ቻይና እና ሞንጎሊያ የተቀቀለ ስጋ መላክ መጀመሯ ትልቅ ስኬት ነዉ – አምባሳደር ድሪባ ኩማ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር April 6, 2025