በስሎቬኒያ ሉብሊያ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጁ Post published:October 19, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN ጥቅምት 9/2018 ዓ.ም በሱሎቬኒያ ሉብሊያ በተካሄደ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጅተዋል። በወንዶች ውድድር አትሌት ሃፍታሙ አባዲ በ2:06:52 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቋል። በውድድሩ ላይ የተሳተፈው ሌላኛዉ ኢትዮጵያዊ አትሌት ከማል ሁሴን ሦስተኛ ወጥቷል። በሴቶች አትሌት ትግስት ገዛኸኝ በ2:22:46 በመግባት በአንደኝነት አሸንፋለች። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጉዳፍ ጸጋይና ቢትሪስ ቺቤት የፖላንዱ ፍጥጫ August 16, 2025 ከልብ መነጋገር የሚሻው የኦሎምፒክ ተሳትፎ August 19, 2024 ከአትሌቲክሱ ባለ ድሎች ምን እንማር? September 27, 2025