በስሎቬኒያ ሉብሊያ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጁ Post published:October 19, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN ጥቅምት 9/2018 ዓ.ም በሱሎቬኒያ ሉብሊያ በተካሄደ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጅተዋል። በወንዶች ውድድር አትሌት ሃፍታሙ አባዲ በ2:06:52 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቋል። በውድድሩ ላይ የተሳተፈው ሌላኛዉ ኢትዮጵያዊ አትሌት ከማል ሁሴን ሦስተኛ ወጥቷል። በሴቶች አትሌት ትግስት ገዛኸኝ በ2:22:46 በመግባት በአንደኝነት አሸንፋለች። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኦሎምፒክን ያደመቁ ሙዚቀኞች August 4, 2024 በሊቢያ ቤንጋዚ በተካሄደው የታዳጊ ወጣቶች አለም አቀፍ የብስክልት ውድድር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሸነፈ August 16, 2025 ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍፃሜ አለፉ September 18, 2025