አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በስሎቬኒያ ሉብሊያ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጁ Post published:October 19, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN ጥቅምት 9/2018 ዓ.ም በሱሎቬኒያ ሉብሊያ በተካሄደ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጅተዋል። በወንዶች ውድድር አትሌት ሃፍታሙ አባዲ በ2:06:52 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቋል። በውድድሩ ላይ የተሳተፈው ሌላኛዉ ኢትዮጵያዊ አትሌት ከማል ሁሴን ሦስተኛ ወጥቷል። በሴቶች አትሌት ትግስት ገዛኸኝ በ2:22:46 በመግባት በአንደኝነት አሸንፋለች። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና September 13, 2025 72ኛዉን የቦረና አባ ገዳ ባሊ ርክክብን በማስመልከት የተካሄደው የብስክሌት ውድድር ተጠናቀቀ March 7, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአትሌት አበበ ቢቂላ ድል እና የአደባባይ ስፖርታዊ ክንውን የሆነው “ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ” የዓለም አትሌቲክስ ቅርስነት እውቅናን መቀበላቸዉ በስፖርቱ ዘርፍ የሃገሪቱን ብሎም የመዲናዋን ዓለም አቀፍ ተጽዕኖ ፈጣሪነት የሚያጎላ መሆኑን ገለጹ November 20, 2025
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአትሌት አበበ ቢቂላ ድል እና የአደባባይ ስፖርታዊ ክንውን የሆነው “ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ” የዓለም አትሌቲክስ ቅርስነት እውቅናን መቀበላቸዉ በስፖርቱ ዘርፍ የሃገሪቱን ብሎም የመዲናዋን ዓለም አቀፍ ተጽዕኖ ፈጣሪነት የሚያጎላ መሆኑን ገለጹ November 20, 2025