ዛሬ ረፋድ ላይ ጅቡቲ የገባው በብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የተቋሙ ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ሲሳይ ቶላን ያካተተው የልዑካን ቡድን ከጅቡቲ አቻው ጋር የደኅንነት ትብብሮችን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውጤታማ ውይይት አደረገ።
ውይይቱ የሁለትዮሽ ግንኙነትን፣ ቀጣናዊ የደህንነት ትብብሮችን እና ተያያዥ ጉዳዮችን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ትኩረት ያደረገ ነው።