በትናንትናው እለት የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዝደንት መሰየምን ተከትሎ ዛሬ ጠዋት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ቁልፍ የዝግጅት ተግባራትን ለማቀናጀት የሚያስችል የብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ ተደርጓል። Post published:November 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ፖለቲካ ስብሰባው ኢትዮጵያ ኮፕ 32ን ስታስተናግድ አካታች እና በሚገባ የተሰናዳ ጉባኤ እንድታሳካ ለማረጋገጥ መንግሥት ያለውን ቁርጠኝነት ያሳየበት ነበር።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ኅብረት ምክትል ፕሬዝደንት ቴሬሳ ሪቤራ ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ September 8, 2025 ፓርቲው ሕብረተሰቡን በማስተባበር የሕዝብ ጥያቄዎችን እየመለሰ ነው- አቶ አወሉ አብዲ February 24, 2025 የአረንጓዴ አሻራ ለልጅ ልጆች የሚተላለፍ የሕይወት ዋስትና ነው – የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ June 22, 2026