ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ምዕራፍ ሁለትን፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎችን እና የኤች.ዜድ ጋዝ ማምረቻ ፋብሪካን መረቁ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በትናንትናው እለት የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዝደንት መሰየምን ተከትሎ ዛሬ ጠዋት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ቁልፍ የዝግጅት ተግባራትን ለማቀናጀት የሚያስችል የብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ ተደርጓል። Post published:November 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ፖለቲካ ስብሰባው ኢትዮጵያ ኮፕ 32ን ስታስተናግድ አካታች እና በሚገባ የተሰናዳ ጉባኤ እንድታሳካ ለማረጋገጥ መንግሥት ያለውን ቁርጠኝነት ያሳየበት ነበር።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የድህረ ትራፊክ አደጋ ምላሽ አሰጣጥን ለማሻሻል ለ7 ሆስፒታሎች የተሸከርካሪዎች እና የህክምና ቁሳቁስ ስጦታ ተበረከተ April 4, 2025 በአማራ ክልል ከ11 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎች በተሀድሶ ፕሮግራም እንዲያልፉ እየተደረገ ነዉ August 30, 2025 የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በአልን አስመልክቶ የፎቶ አውደርእይ ተከፈተ November 28, 2024