ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአማራ ክልል የህግ የበላይነት ከማስከበሩ በተጓዳኝ አበረታች የልማት ተግባራት እየተከናወኑ ነው – የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ February 11, 2025 በቻይናዋ ጂያንሱ ግዛት ዋና ገዥ ሹ ኩሊን የተመራ የግዛቷ ልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ November 14, 2024 የዕዳ ሽግሽግ ድርድሮችን ጨምሮ ሌሎች ተጓዳኝ የአሰራር ማዕቀፎችን በአፋጣኝ ማጠናቀቅ ይገባል-ኢዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) April 26, 2025
በአማራ ክልል የህግ የበላይነት ከማስከበሩ በተጓዳኝ አበረታች የልማት ተግባራት እየተከናወኑ ነው – የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ February 11, 2025