ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ፓርቲው ሕብረተሰቡን በማስተባበር የሕዝብ ጥያቄዎችን እየመለሰ ነው- አቶ አወሉ አብዲ February 24, 2025 የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ምርትና አገልግሎቶቹን ለዕይታ አቀረበ March 3, 2025 አዲስ አበባ ሀገራዊ የቱሪዝም አቅምን ማሳደግ እና ከዘርፉም የሚገኝ ጥቅምን ማላቅ የሚያስችሉ የቱሪዝም ልማት ስራዎችን እየሰራች ነው- የቱሪዝም ሚኒስቴር March 18, 2025
አዲስ አበባ ሀገራዊ የቱሪዝም አቅምን ማሳደግ እና ከዘርፉም የሚገኝ ጥቅምን ማላቅ የሚያስችሉ የቱሪዝም ልማት ስራዎችን እየሰራች ነው- የቱሪዝም ሚኒስቴር March 18, 2025