ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የባህር ዳር ከተማ አሁናዊ ገፅታ አስመልክተው ያሰፈሩት መልዕክት፡- March 19, 2025 ለዉጡን ተከተሎ ፖሊስ በተለያዩ ዘርፎች አቅሙን ማሳደግ መቻሉ ተገለጸ May 4, 2025 ጎንደር እምነት፣ መንግሥት እና ኅብረ ብሔራዊነት ተሸምነው የሠሯት ከተማ ናት ፡- አቶ ተመስገን ጥሩነህ January 17, 2025