ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ዓለም ሁሉ የሚቀናበት የአንድነት፣ የውበት እና የልዩ ልዩ ባህሎች ባለቤት ናት- አቶ ጥላሁን ከበደ December 8, 2024 የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የኢትዮጵያ ባንኮች ኅልውናን ያስቀጠለ ነው፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) August 2, 2024 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ላሳዩት ቆራጥ አመራር ሰጪነት ያላቸዉን ክብር ገለጹ September 8, 2025
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ላሳዩት ቆራጥ አመራር ሰጪነት ያላቸዉን ክብር ገለጹ September 8, 2025