የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደረገውን በረራ ሊያሳድግ መሆኑን አስታወቀ Post published:September 20, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ ሲያደርግ የነበረውን ሰባት ሳምንታዊ በራራዎች ወደ አስር እንደሚያሳድግ ማመልከቱን ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሴቶችን የፋይናንስ አቅም ለማሳደግና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የብድር አገልግሎቶች ማመቻቸቱን ስኬት ባንክ አስታወቀ March 6, 2025 በአቡዳቢ የኢትዮጵያውያን ኮሚኒቲ ለህዳሴው ግድብ ማጠናቀቂያ የ100 ሺ ዶላር ድጋፍ አደረገ April 16, 2025 ኢትዮጵያ – በማያ ዎዴ እይታ November 11, 2025