የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና ጓንዡ የሚያደረገውን በረራ ሊያሳድግ መሆኑን አስታወቀ Post published:September 20, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 10/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 17 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቻይና ጓንዡ ሲያደርግ የነበረውን ሰባት ሳምንታዊ በራራዎች ወደ አስር እንደሚያሳድግ ማመልከቱን ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መከላከያ ሠራዊታችንና የክልሉ ፀጥታ ሀይሎች እንደ አገር እንድንኮራ አድርገውናል- አቶ ሙስጠፌ መሀመድ April 14, 2025 የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከግሎባል ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ጋር በጤና ፋይናንስ እና በሽታ መከላከል ዙሪያ ተወያዩ February 15, 2025 የኢትዮጵያ አቪዬሽን ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው April 24, 2025