የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

You are currently viewing የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

AMN – ነሐሴ 18/2018 ዓ.ም.

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ፤ እንኳን ለ1 ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!

በዓሉን ስናከብር እንደከዚህ ቀደሙ የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት፤ ለሌላቸው በማካፈል፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የታመሙትን በመጠየቅ እንዲሆን እመኛለሁ።

በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ – ኢድ ሙባረክ!

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review