ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ተወያዩ Post published:September 13, 2026 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / ታሪክ / ኢትዮጵያ / ዲፕሎማሲ AMN – መስከረም 3/2019 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ( ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት ከብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ዉይይት አድርገናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአማራ ክልል ፖሊስ አዲስ የለውጥ ጉዞ ስኬት አንዱ የድል ምልክት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ October 5, 2025 የእናቶች ቀን… May 10, 2026 የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ ነፃ፣ አካታችና ዲሞክራሲያዊ እንዲሆን የሚያስችሉ ስራዎች ተሰርተዋል- ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን May 28, 2026