ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ ነበር- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Post published:October 11, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ ብልፅግና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት እና በማፅናት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መንገዱን በተግባር እያሳዬ ያለ ፓርቲ ነው ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሁለተኛው ምዕራፍ የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ስራ 50 የእግረኛ እና መኪና ማቋረጫ ድልድዮች ይገነባሉ፡- አቶ ጃንጥራር ዓባይ November 14, 2024 በ2017 በጀት ዓመት በአገልግሎት ዘርፍ 7 ነጥብ 1 በመቶ እድገት ይመዘገባል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) October 31, 2024 የማዕድን ሚኒስቴር ገቢ ለማሳደግ የፖሊሲ እና የህግ ማዕቀፍ ሥራዎችን በልዩ ትኩረት ማከናወን ይጠበቅበታል- ቋሚ ኮሚቴው November 14, 2024