ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ ነበር- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Post published:October 11, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ ብልፅግና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት እና በማፅናት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መንገዱን በተግባር እያሳዬ ያለ ፓርቲ ነው ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች “ፋይዳ” መታወቂያ ማቅረብ ግዴታ መሆኑን አስታወቀ October 29, 2024 መገናኛ ብዙሃን የዓለምን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስከበሩ ስራዎች መስራት እንደሚገባቸው ተገለጸ March 14, 2025 የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኤሌክትሪክ መኪኖችን ከሚያመርት ኩባንያ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ October 21, 2024