ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ ነበር- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Post published:October 11, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ ብልፅግና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት እና በማፅናት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መንገዱን በተግባር እያሳዬ ያለ ፓርቲ ነው ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ እና ሞሪሺየስ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ February 17, 2025 የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024 የደቡብ ሱዳን ህዝቦች ነጻነት ንቅናቄ (SPLM) ዋና ጸሀፊ ፒተር ላም ቦዝ በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ January 30, 2025
የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024