ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ ነበር- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Post published:October 11, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ ብልፅግና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት እና በማፅናት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መንገዱን በተግባር እያሳዬ ያለ ፓርቲ ነው ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምረቃ ላይ የትኞቹ የውጭ ሀገራት መሪዎች ተገኙ ? September 9, 2025 በዓለም አቀፍ ደረጃ የኢኮኖሚ እድገት መቀዛቀዝ በሚታይበት ሁኔታ ኢትዮጵያ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ መቻሏን አደም ፋራህ ገለጹ October 24, 2025 የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራቶች የሚጠግኑ ገዥና አሰባሳቢ ትርክቶችን መፍጠር ያስቻሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ተከናውነዋል-ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር) December 27, 2024
በዓለም አቀፍ ደረጃ የኢኮኖሚ እድገት መቀዛቀዝ በሚታይበት ሁኔታ ኢትዮጵያ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ መቻሏን አደም ፋራህ ገለጹ October 24, 2025
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራቶች የሚጠግኑ ገዥና አሰባሳቢ ትርክቶችን መፍጠር ያስቻሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ተከናውነዋል-ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር) December 27, 2024