ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ Post published:October 17, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ጋር መወያየታቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር በምግብ ዋስትና ፕሮጄክቶቻችን እና ጥረቶቻችን ላይ ስላለው ሰፊ ትብብር ዛሬ ጠዋት ከጓደኛዬ አኪንዉሚ አድሲና ጋር ተወያይተናል” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የውጭ ምንዛሪ ልዩነትን ማጥበብ ለምን አስፈለገ? October 27, 2024 አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አምባሳደር ጋር ተወያዩ November 20, 2024 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ላሳዩት ቆራጥ አመራር ሰጪነት ያላቸዉን ክብር ገለጹ September 8, 2025
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ላሳዩት ቆራጥ አመራር ሰጪነት ያላቸዉን ክብር ገለጹ September 8, 2025