ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ Post published:October 17, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ጋር መወያየታቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር በምግብ ዋስትና ፕሮጄክቶቻችን እና ጥረቶቻችን ላይ ስላለው ሰፊ ትብብር ዛሬ ጠዋት ከጓደኛዬ አኪንዉሚ አድሲና ጋር ተወያይተናል” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ችግርን ወደ እድል በመቀየር ለትውልድ የሚሻገር ታላቅ ፕሮጀክት መገንባት ተችሏል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) August 7, 2026 የአድዋ ድል የኢትዮጵያውያንን ጀግንነት እና አይበገሬነትን ያሳየ ነው- ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀስላሴ March 2, 2025 ለህብረተሰቡ የተቀላጠፈና ከብልሹ አሰራር የፀዳ አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው፡- አቶ ጥራቱ በየነ December 25, 2024