ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ Post published:October 17, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ጋር መወያየታቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር በምግብ ዋስትና ፕሮጄክቶቻችን እና ጥረቶቻችን ላይ ስላለው ሰፊ ትብብር ዛሬ ጠዋት ከጓደኛዬ አኪንዉሚ አድሲና ጋር ተወያይተናል” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ከተማ ልማት ዘርፍ አስተባባሪና የከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አህመዲን መሀመድ (ዶ/ር) ከዘረዘሯቸው በክልሉ በማህበራዊ ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ዋና ዋና ነጥቦች፤ January 30, 2025 በካዛንችስ ኮሪደር ልማት በአጭር ጊዜ ለተሰራው ስኬታማ የልማት ስራ በልማት የተነሱ የቀድሞ የአካባቢው ነዋሪዎች ሚና ከፍተኛ ነው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 25, 2025 ተዝናኖትን ያዋለዱት አዳዲስ እይታዎች March 15, 2025
የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ከተማ ልማት ዘርፍ አስተባባሪና የከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አህመዲን መሀመድ (ዶ/ር) ከዘረዘሯቸው በክልሉ በማህበራዊ ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ዋና ዋና ነጥቦች፤ January 30, 2025
በካዛንችስ ኮሪደር ልማት በአጭር ጊዜ ለተሰራው ስኬታማ የልማት ስራ በልማት የተነሱ የቀድሞ የአካባቢው ነዋሪዎች ሚና ከፍተኛ ነው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 25, 2025