በከተማችን በቀን 60 ሺህ ሜትር ኪዮብ ንፁህ የመጠጥ ውሃ የሚያመርት እና በቀን 20 ሺህ ሜትር ኪዮብ ፍሳሽ የሚያጣራ የኮዬ ፍሳሽ ዘመናዊ ማጣሪያ ጣቢያ ፕሮጀክቶችን አስመርቀን አገልግሎት አስጀምረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የህብረቱ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፣ የታደሰ ወዳጅነት ዘላቂ የሆነ እንክብካቤ ይፈልጋል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “የልጆች ከትምህርት ገበታ ማቋረጥ ወላጅ የሆነን ሁሉ ሊያሳስብ ይገባል” -ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ February 11, 2025 የአሰልጣኙን ውል ለማራዘም የተቃረበው አርሰናል ሁሊያን አልቫሬዝ እና ሞርጋን ሮጀርስን ማስፈረም ይፈልጋል June 3, 2026 ሀገራዊ ምርጫው ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል – አቶ አደም ፋራህ January 15, 2026