ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የህብረቱ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፣ የታደሰ ወዳጅነት ዘላቂ የሆነ እንክብካቤ ይፈልጋል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀመረ April 6, 2025 ኢትዮጵያ በአፍሪካ ኢኮኖሚያቸው በፍጥነት እያደገ ከሚገኙ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን አይ ኤም ኤፍ ገለጸ October 19, 2025 ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀጣዩ አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ቀሪ ተግባራትን ያጠናቅቃል -ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ February 20, 2025