ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የህብረቱ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፣ የታደሰ ወዳጅነት ዘላቂ የሆነ እንክብካቤ ይፈልጋል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢንስቲትዩቱ የጂኦስፓሻል መረጃዎችን የሚመዘግብና የሚያጋራ ዲጂታል የመረጃ ቋት(portal) በይፋ ስራ አስጀመረ February 11, 2025 በኢትዮጵያ የተመድ የዘላቂ ልማት መፍትሔ ጥምረት የአፍሪካ ቢሮ መከፈቱ በዓለም ሁነቶች ላይ ያላትን የነቃ ተሳትፎ የሚያሳይ ነው- የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ February 18, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ባለፉት 8 ወራት ከ580 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለጹ March 20, 2025
በኢትዮጵያ የተመድ የዘላቂ ልማት መፍትሔ ጥምረት የአፍሪካ ቢሮ መከፈቱ በዓለም ሁነቶች ላይ ያላትን የነቃ ተሳትፎ የሚያሳይ ነው- የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ February 18, 2025