ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የህብረቱ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፣ የታደሰ ወዳጅነት ዘላቂ የሆነ እንክብካቤ ይፈልጋል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በማይናማሩ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾቹ ቁጥር ከ2000 በላይ መድረሱ ተገለጸ April 1, 2025 በራስ ገዝ የሪፎረም ጉዞው ዉጤታማ ተግባራት ተመዝግበዋል – የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ April 8, 2025 የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤን ፋይዳ ያለው ተቋም አድርጎ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ April 6, 2025