ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። Post published:April 16, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / ኢትዮጵያ ይኽም ለኢትዮጵያ የከተማ ልማት ሥራ የሚሆን ተመክሮ የመቅሰም ተግባር አካል ነው። ጉብኝቱ አለምአቀፍ ምርጥ ተመክሮዎችን በመቀመር በመላው ሀገራችን እየተካሄዱ ያሉ የዘመናዊ ከተማ ፕሮጀክቶችን ለማላቅ የሚደረግ ፍላጎትና ጥረትን ያሳያል።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የመንግስት ዋና ዋና አጀንዳዎችን ከማስረጽ አንጻር ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል-መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት March 7, 2025 በመዲናዋ የመስቀል ደመራ በዓል አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር የሃይማኖት አባቶችና የእምነቱ ተከታዮች ሚና ወሳኝ እንዳላቸዉ ተገለጸ September 22, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሰኔ እና በሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም ያከናወኗቸው ተግባራት August 2, 2025
በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የመንግስት ዋና ዋና አጀንዳዎችን ከማስረጽ አንጻር ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል-መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት March 7, 2025
በመዲናዋ የመስቀል ደመራ በዓል አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር የሃይማኖት አባቶችና የእምነቱ ተከታዮች ሚና ወሳኝ እንዳላቸዉ ተገለጸ September 22, 2025