ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። Post published:April 16, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / ኢትዮጵያ ይኽም ለኢትዮጵያ የከተማ ልማት ሥራ የሚሆን ተመክሮ የመቅሰም ተግባር አካል ነው። ጉብኝቱ አለምአቀፍ ምርጥ ተመክሮዎችን በመቀመር በመላው ሀገራችን እየተካሄዱ ያሉ የዘመናዊ ከተማ ፕሮጀክቶችን ለማላቅ የሚደረግ ፍላጎትና ጥረትን ያሳያል።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሃገራችን መጻኢ ተስፋ የሚለመልመዉ በሰላም መንገድ ስንጓዝና ነፍጥ ያነሱ ሀይሎችም ወደ ሰላም ሲመጡ ብቻ ነው October 22, 2025 የህዝቦች አንድነት፣ መተባበር እና ባህል እንዲጎለብት እሰራለሁ – አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ March 7, 2025 የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ አቅም ማጎልበት አስችሏል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር November 29, 2024
የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ አቅም ማጎልበት አስችሏል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር November 29, 2024