ብልፅግና ፓርቲ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN-ሚያዝያ 11/2017 ዓ.ም ብልፅግና ፓርቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፥ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በዓሉ የሰላም፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት፣ የአብሮነት፣ የፍቅርና የይቅርታ እንዲሆንም ተመኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ህዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን ይገባል June 6, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ የመጅሊስ የመራጮች ምዝገባ ከሰኔ 20 /2017 ጀምሮ በ315 መስጂዶች እንደሚጀመር ተገለፀ June 26, 2025 የጅቡቲ መንግስት ለኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ የትምህርት ቤት መስሪያ ቦታ አበረከተ March 19, 2025